Thursday, May 24, 2012

Anima Christi


ይህንን ጸሎት በማስተዋል ያንብቡልኝ፡፡


የክርስቶስ ነፍስ ሆይ! ቀድሰኝ፡፡
የክርስቶስ ሥጋ ሆይ! አድነኝ፡፡
የክርስቶ ደም ሆይ! በሐሴት ሙላኝ፡፡
ከክርስቶስ ጎን የተገኘህ ውኃ ሆይ! እጠበኝ፡፡
ሕማማተ ክርስቶስ ሆይ! አበርታኝ፡፡
መልካሙ ኢየሱስ ሆይ! ስማኝ፡፡
በቁስሎችህም ሸሽገኝ፡፡
ከአንተ ለመለየት ሥቃይ አሳልፈህ አትስጠኝ፡፡
ከክፉው ጠላቴ መከታ ሁነኝ፡፡
በሞቴ ሰዐት ጥራኝ፡፡
ወዳንተ እንድመጣ ጥራኝ፡፡
ከቅዱሳንህ ጋር አንተን ለዘለዓለም እንዳመሰግን፡፡
አሜን፡፡

(ምንጭ፡- Draw me to Your Friendship: The Spiritual Exercises. A Literal Translation and A Contemporary Reading. )

No comments:

Post a Comment